RSS 2.0 Email us: webmaster@mahder.com

Ethiopia: Mahder.com -Ultimate Ethiopian News and Information Portal

Saturday
Nov 22nd
Home arrow News arrow የወረዳው የቅንጅት ተጠሪ ታሰሩ፣
የወረዳው የቅንጅት ተጠሪ ታሰሩ፣ Print E-mail
Wednesday, 27 February 2008
    በደቡብ ኢትዩጰያ በጎፋ ልዩ ዞን የዛላ ወረዳ የቅንጀት ለአንድትና ለዲሞክራሲ ፖርቲ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ኃይለ ሚካኤል ዝጳታ ከየካቲት 1ዐ ቀን 2ዐዐዐ ዓ/ም አንስቶ በእሥር ላይ መሆናቸው ተገለጠ፡፡    የወረዳው ሰብሳቢ ሊታሰሩ የቻሉት በፖርቲው የወረዳ ጽ/ቤት በር ላይ የኢትዩጰያን ሰንደቅ ዓላማ ሰቅለው በማውለብለባቸው ብቻ እንደ ወንጀል ተቆጥሮባቸው መሆኑ ታውቋል፡፡

   

አቶ ኃይለ ሚካኤል ዝጳታ በ1997 ዓ/ም በተካሔደው በተወካዩችና የክልል ምክር ቤት ምርጫ በከፍተኛ ድምፅ ያሸነፋ ሲሆን፣ ወያኔ በመላ ሀገሪቱ ምርጫውን ሲያጭበረብር የእሳቸውም የምርጫ ውጤት በወቅቱ የተቀማ መሆኑን የጎፋ ልዩ ዞን የቅንጅት ፖርቲ ኮሚቴ በስልክ ገልጾልናል፡፡

ግለሰቡ እስከ አሁን ወደ ፍርድ ቤት ያልቀረቡ ከመሆናቸውም በላይ ቤተሰብ፣ ጓደኛና ዘመድ እንዳይጠይቋቸው ፖሊስ እንደሚከለክል ለማወቅ ተችሏል፡፡






Reddit!Del.icio.us!Facebook!Slashdot!Netscape!Technorati!StumbleUpon!Newsvine!Furl!Yahoo!Ma.gnolia!Free social bookmarking plugins and extensions for Joomla! websites! title=
Comments (0)Add Comment

Write comment
quote
bold
italicize
underline
strike
url
image
quote
quote
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley
Smiley

security code
Write the displayed characters


busy
 


Quick Jump

Ethio Date & Time

ዛሬ ቀኑ:

Calendar Converter




Daylight Saving