|
ለአባ ታጠቅ መታሰቢያ - ወንድወሰን ሰብስቤ |
|
|
|
Saturday, 08 November 2008 |
አፄ ቲዎድሮስ መቅደላ አፋፍ ላይ ጩህት በረከተየወንዱን አላውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ እንዴት ሞተ ይባል አንበሳ ሲተኛ እጅ አልሰጥም ያለው ለሀገር ቀበኛ የምንትዋብ ጀግና ፅጉራም ደገኛ
ለአባ ታጠቅ መታሰቢያ
አልሰማም እናቱ ተይዛ መጋኛ ቀስቅሱት ይነሳ የአንድነት ዘበኛየገብርዬ ማለፍ ቲዎድሮስን ገባውገብርዬን አቶ ነው ሽጉጡን የጠጣውህልሙ ብዙ ነበር ለሀገር ያቀደውየመቅደላ አንበሳ እጅ አልሰጥም ያአለው ሽጉጥ መጠጣቱን ከመን ተማረው ሀገሩን ሊያአድን ፅፅት ቢገባው አንበሳ ክርን እንጂ ምርኮ አያውቀው ለሀገሩ ክብር በኩራት ጠጣውአባታጠቅ ካሳ የአፍሪካ አንበሳእንዴት ዝም ይባላል ስሙ ሳይነሳታሪክ ይወቅሰናል እሱን ብንረሳ ሳይገሉ ጎፈሬ ሳያጣሩ ወሬ ተፈጥሮ እያየነው ሰው መሰሉ አውሬ የወንድ ያለህ ስትል ኢትዮጲያ ህገሬ መጠላለፍ ትቶ መነሳት ነው ዛሬመቅደላ ላይ ውጡ ወንዱን ቀስቅሱትክንዱን ያሳያቸው ውንድ የታየበትየቲዎድሮስ ሀገር ወንድ ወንድ ትሽተት ቲዎድሮስ ይነሳ መድፉን ይመልከተው ገብርዬም ይነሳ ካሳን ይከተለው ያአንድነቱን ገመድ ዳግም ይጀምረው ካሳ ከጀመረው ቀና ይላል ዳኘው ቲዎድሮስ ጀምሮ የጨረሰ እሱ ነውተነስተህ አሳያቸው አስተሳሰሩን መቶ አመት አለፈው ብል በላው ልጡን እስቲ መላ በለን የብል ማጥፊይውን ዘርህ ኢትዮጲያ ትውልድህ ጎንደር ተለያይቶ አያውቅም የኢትዮጲያ ዘር የቲዎድሮስ ሀገር እንዴት ትታሰር ተነስ ጀግናው ሁላ ፈሪን አሸብር ተነሳ አትተኛ ዛሬን አትደር ነፃ ሳትወጣ የአባ ታጠቅ ምድርብሉን ግደልና ቃል ኪዳን ጠብቅየእድሜ መጨረሻ ዘመኑ ሳያልቅየተነቃነቀ አይቀርም ሳይወልቅደርቡሽና ባንዳን እንተናነቅያአባ ታጠቅ ታሪክ እንዲህ ይጠበቅጠላትን እናጥፋ ይመታ ድባቅችግር መከራችን ዘመኑ ይለቅ ወንድወሰን ሰብስቤCoventry2008
|