Engineer Hailu Shawel & Dr. Taye Interview with Ethiopiawinet Betegbar Paltalk Radio
ወያኔ የሥልጣን ዕድሜውን ለማቆት ለዓመታት ዐቢይ የፕሮጋንዳ መነሻ አድርጎ ይጠቀምበት የነበረው የግምባታ ሥራ ከሰኔ ወር 2000 ዓ.ም አንስቶ ተቋረጠ፡፡
የግንባታ ሥራ እንቅስቃሴ የተቋረጠው የስሚንቶ ዋጋ ከመጠን በላይ በመናሩ ምክንያት መሆኑ የታወቀ ሲሆን ወያኔ ግን በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡