አንዳፍታ ላውጋችሁ (አዲስ መጸሐፍ) - በጌታቸው ኃይሌ
በኢትዮጵያ ምድር መንግስት መኖሩን አምናለሁ፡፡ ሕግ ለመኖሩ ግን በጣም እጠራጠራለሁ፡፡ ሕግ ከሌለ ደግሞ የኢትዮጵያ መንግስት ስርዓተ አልባ አገዛዝ እንደሚያራምድ አፌን ሞልቼ ለመናገር በተጠየቅ እደገፋለሁ፡፡ ዕውነት እውነት አላችኋለሁ፡፡ ከሀሰት ለማትረፍ ከቶም ፍላጎት አጣለሁ፡፡ የጥቃቱ ሰለባ ነኝ፡፡ ይህ ዕውነት ነው ! ቃሌ ሐቅ ነው! እነሆ!