|
አንድ የቅንጅት ደጋፊን የገደለው እጁን ሰጠ |
|
|
|
Thursday, 24 July 2008 |
|
በደቡብ ኢትዮጵያ በጌዴኦ ዞን በዲላ ዙሪያ ወረዳ በዋላሜ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ ቱሬ ዲኦ የተባሉትን የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ደጋፊን ሐምሌ 5 ቀን 2ዐዐዐ ዓ.ም በጥይት ገድሎ የተሰወረው ለማ የተባለ የሥርዓተ አገዛዙ የቀበሌ ታጣቂ ከሕግ ሊያመልጥ እንደማይችል አውቆ ሰሞኑን በሲዳማ ዞን ለጭኮ ወረዳ ፖሊስ እጁን ሰጠ፡፡
|